የለውጥ ማሳያው ጎዳና
የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን የጎዳና ተዳዳሪዎችን ከተለያዩ ድርጅቶች ጋር በመተባበር በልዩ ልዩ ሙያ አሠልጥኖ ሥራ የሚያሲዝ ‹‹አዲስ ራዕይ›› የተባለ ማሠልጠኛ ከአዲስ አበባ 222 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኘው አሚባራ ወረዳ ከፍቷል፡፡ ሥራ ከጀመረበት ጊዜ ጀምሮ እስካሁን ድረስ ከ15 ሺሕ የሚበልጡ የጎዳና...
View Articleከእህል በረንዳ የተነሳው ኢንቨስትመንት
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ አገሬውንም ሆነ የውጭ ቱሪስቶችን ቀልብ በመግዛት ከአገሪቱ ከተሞች ውስጥ የደቡብ መናገሻዋ ሐዋሳ ትጠቀሳለች፡፡ ከተቆረቆረች ከአምስት አሠርታት በላይ ያስቆጠረችው ሐዋሳ፣ ፈጣን ዕድገቷና ውበቷ ዓይነተኛ ሚና ከሚጫወቱት መሠረተ ልማቶቿ ውስጥ ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁት ሆቴሎቿና ሪዞርቶቿ...
View Article‹‹ጥሪዬ ለድሆች ነው››
ዶ/ር ጀምበር ተፈራ፣ የብርሃን ሶሻል ዴቨሎፕመንት ትሬኒንግ ኤንድ ኮንሰልቴሽን ሴንተር መሥራችና ዋና ሥራ አስኪያጅዶ/ር ጀምበር ተፈራ፣ በድህነት ቅነሳ በተለይም የደሃ ደሃ የሆኑ የኅብረተሰብ ክፍሎች ራሳቸውን ችለው እንዲቋቋሙ ለማድረግ የተመሠረተው የብርሃን ሶሻል ዴቨሎፕመንት ትሬኒንግ ኤንድ ኮንሰልቴሽን ሴንተር...
View Article‹‹ዩኔስኮን የመጨረሻ ግብ አድርገን ከያዝነው ችግር ነው››
አቶ ኤፍሬም አማረ፣ የቅርስ ምዝገባ ቁጥጥርና ደረጃ ማውጣት ዳይሬክተር ‹‹ቅርሶችበታሪክምስክርነታቸውከትውልድወደትውልድእንዲተላለፉሳይንሳዊምዝገባናቁጥጥርማከናወን፣ቅርሶችንከሰውሠራሽናከተፈጥሮአደጋዎችመከላከል፣ከቅርሶችየሚገኙጥቅሞችለሀገሪቱኢኮኖሚያዊናማኅበራዊልማቶችእገዛእንዲያደርጉማስቻል፣ቅርሶችን ማግኘትናማጥናት›› የሚሉ...
View Article‹‹የሐዋሳ ሀብቷ ሆቴሎቿ ናቸው››
አቶ ፍትሕ ወልደሰንበት፣ የሐዋሳ ሆቴሎች ማኅበር ፕሬዚዳንት አቶ ፍትሕ ወልደሰንበት የሐዋሳ ሆቴሎች ማኅበር ፕሬዚዳንት ናቸው፡፡ የሐዋሳ ሴንትራል ሆቴሎች ሥራ አስኪያጅ ሲሆኑ በማኅበሩ ወቅታዊ እንቅስቃሴ እንዲሁም ቀጣይ ዕርምጃ ታምራት ጌታቸውአነጋግሯቸዋል፡፡ ሪፖርተር፡- ማኅበሩ እንዴት ተቋቋመ ምን ያህል አባላትስ...
View Article‹‹ሕዝባችን 85 በመቶ አርሶ አደር ሆኖ ራሳችንን በምግብ መቻል ተስኖናል››
አቶ ግዛቸው ሲሳይ፣ ፊድ ዘ ፊውቸር ኢትዮጵያ ንግድ መር እርሻ አገልግሎት ማስፋፊያ ፕሮጀክት ሥራ አስኪያጅ በሁለተኛው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ የግብርናውን ዘርፍ ውጤታማ በማድረግ፣ በአጠቃላይ ለግብርናው ትራንስፎርሜሽን የበኩሉን አስተዋጽኦ ያበረክታል ተብሎ የታመነበት፣ ፊድ ዘ ፊውቸር ኢትዮጵያ ንግድ መር...
View Article‹‹ሙዚቃ መምራትን ለዓለም ያስተዋወቀችው ኢትዮጵያ ናት››
የኢትዮ ጃዝ ፈጣሪ ሙላቱ አስታጥቄሙዚቃን በተለየ መንገድ በማዋሐድ ሙላቱ አስታጥቄ የሙዚቃ ሳይንቲስት መሆኑን በአምስት አሠርታት የሙዚቃ ጉዞው ውስጥ አስመስክሯል፡፡ የተለያዩ ቅላፄዎችንና ምቶችን ከተለያዩ አፍሪካ አገሮች፣ አሜሪካና አውሮፓ ሙዚቃ በመውሰድና በማጣመር አዲስ የሆነ ሙዚቃንም ለዓለም አበርክቷል፡፡ የኢትዮ...
View Article‹‹ስለጫት የሚንፀባረቁ ጽንፎች ንግግር የሚጋብዙ አይደሉም››
ዶ/ር ዘሪሁን መሐመድ፣የፎረም ፎር ሶሻል ስተዲስ አጥኚከጥቂት ሳምንታት በፊት የጫትን ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ባህላዊ ተፅዕኖዎችን (አዎንታዊም አሉታዊም) የሚዳስስ የውይይት መድረክ በፎረም ፎር ሶሻል ስተዲስ (ኤፍኤስኤስ) ተካሂዶ ነበር፡፡ በውይይት መድረኩ 15 ጥናታዊ ጽሑፎች የቀረቡ ሲሆን የሚመለከታቸው የመንግሥት...
View Article‹‹ለብሔራዊ ፈተናዎች ዝግጅት ከ200 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ሆኗል››
የፈተና ደንብ ጥሰት ወይም ኩረጃ ካለ መመረጥ የሚገባቸው ሳይመረጡ ይቀሩና ሌሎች ሊዘልቁ የማይችሉ ያልፋሉ፡፡ የትምህርት ምዘናና ፈተና አገርን ለመገንባት ከሚያስችሉ ዘርፎች አንዱ ነው፡፡ ስለዚህ ይህ ዘርፍ እንደሚፈለገው እንዲሄድ ሁሉም ባለድርሻ አካላት ሊረባረቡ ይገባል፡፡ ከዚህ አኳያ የዘንድሮ ብሔራዊ ፈተናዎች...
View Article‹‹አንድ ሐኪም የሕክምና ስህተት ሠራ ተብሎ እጁ ላይ ካቴና ማስገባት ተገቢ አይመስለኝም››
ዶ/ር ወንደሰን አሰፋ፣ የኢትዮጵያ የግሉ ዘርፍ ሐኪሞች ማኅበር ፕሬዚዳንትየኢትዮጵያ የግሉ ዘርፍ ሐኪሞች ማኅበር ከተመሠረተ 11 ዓመት ሆኖታል፡፡ በግሉ ዘርፍ ያሉ ሐኪሞችና ተቋሞች የሚገጥሟቸውን ችግሮች ለሚመለከታቸው አካሎች በማሳወቅ እንዲሁም ዘርፉን ለማሳደግ የተለያዩ እንቅስቃሴዎች ያደርጋል፡፡ ማኅበሩ ባለፉት...
View Article‹‹የባህል ሕክምና ሰጪ ካጠፋ የሚጠየቅበት የሕግ አግባብ አለን››
አቶ መሐመድ ፈቲያ አብደላ፣ የኦሮሚያ ባህል ሐኪሞች ማኅበር ፕሬዚዳንት አቶ መሐመድ ፈቲያ ከ30 ዓመት በላይ የባህል ሕክምና በመስጠት ላይ ይገኛሉ፡፡ ከ500 በላይ አባሎች ያሉትን የኦሮሚያ ባህል ሐኪሞች ማኅበርን በፕሬዚዳንትነት ይመራሉ፡፡ የባህል ሕክምና ምን ደረጃ ላይ እንዳለና ስለማኅበራቸው እንቅስቃሴ ታምራት...
View Article‹‹የኢጋድ ነጋዴ ሴቶች ማኅበር መቀመጫ አዲስ አበባ መሆን ከተማዋን የቀጣናው የንግድ ማዕከል ለማድረግ ይረዳናል››
ወ/ሮ እንግዳዬ እሸቴ፣ የኢትዮጵያና የኢጋድ ነጋዴ ሴቶች ማኅበራት ፕሬዚዳንትየኢትዮጵያ ነጋዴ ሴቶች ማኅበር የተቋቋመው በ2003 ዓ.ም. ነው፡፡ በዘጠኝ ክልሎችና በሁለት ከተሞች አስተዳደር ውስጥ የሚገኙ 13 ማኅበራትን እንዲሁም የአካል ጉዳተኛ ነጋዴ ሴቶችና የሴት ላኪ ነጋዴ ሴቶች ማኅበርን በማቀፍም ነው የተቋቋመው፡፡...
View Articleሰላሙና ደኅንነቱ ትኩረታችንን ስቦታል
ሚስተር አሌክስ ኪሪያኪዲስ፣ የማሪዮት ኢንተርናሽናል የመካከለኛው ምሥራቅና አፍሪካ ዳይሬክተርከሰሞኑ አዲስ አበባ በአፍሪካ የመጀመሪያ ነው የተባለለትን የማሪዮት ኤክስኪውቲቭ አፓርትመንት (የከፍተኛ አመራሮች መቆያ) የሆነውን ሆቴል አግኝታለች፡፡ሆቴሉ ከአንድ መቶ በላይ የተለያዩ ደረጃ ያላቸው ክፍሎችን የያዘ...
View Articleየዩኒቨርሲቲ ምሁራን
አቶ ሉሌ በላይ በ1971 ዓ.ም. ወደ ቀድሞው ምሥራቅ ጀርመን በማቅናት ለአንድ ዓመት ያህል የፍልስፍና ትምህርት ተከታትለዋል፡፡ በመቀጠልም በቀድሞዋ ሶቭየት ኅብረት በሞስኮ ፖለቲካል አካዳሚ ለስድስት ዓመት ያህል የፖለቲካሳይንስ ተምረው የመጀመሪያና ሁለተኛ ዲግሪ አግኝተዋል፡፡ በ1979 ዓ.ም. ኢትዮጵያ በመመለስ...
View Articleበተሰጠን ዕውቅና አገርና ሕዝቡን እያስተዋወቅን ነው
ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ ከተመሠረተ አሥራ ሁለት ዓመት ሆኖታል፡፡ በልዩ ልዩ ብሔረሰቦች ሙዚቃ፣ በባህላዊ ምግብ እንዲሁም በአዳራሾቹ በሚገኙት የኢትዮጵያውያንን ባህል የሚያስተዋውቁ ቁሳቁስ የሚታወቀው ዮድአቢሲኒያ፣ የበርካታ እንግዶች መዳረሻም ነው፡፡ የአገር መሪዎችና ልዑካን ቡድኖች፣ ሚኒስትሮችና በተለያየ...
View Articleኮምፒውተር ላይ ዓይን ተክሎ መዋል የአንገት ዲስክ ይጎዳል
ዶክተር ብሩክ ላምቢሶ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በተባባሪ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ የአጥንት ቀዶ ሕክምና ኮንሰልታንት፣ እስፔሻሊስት፣ የአደጋዎች ሰብ ስፔሻሊስት፣ እንዲሁም የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባልና የኢትዮጵያ የሕክምና ሥነምግባር ኮሚቴ እና የኢትዮጵያ የአጥንት ሕክምና ስፔሻሊስቶች ማኅበር ሊቀመንበር ናቸው፡፡...
View Article‹‹የባህል ሕክምና ሰጪ ካጠፋ የሚጠየቅበት የሕግ አግባብ አለን››
አቶ መሐመድ ፈቲያ አብደላ፣ የኦሮሚያ ባህል ሐኪሞች ማኅበር ፕሬዚዳንት አቶ መሐመድ ፈቲያ ከ30 ዓመት በላይ የባህል ሕክምና በመስጠት ላይ ይገኛሉ፡፡ ከ500 በላይ አባሎች ያሉትን የኦሮሚያ ባህል ሐኪሞች ማኅበርን በፕሬዚዳንትነት ይመራሉ፡፡ የባህል ሕክምና ምን ደረጃ ላይ እንዳለና ስለማኅበራቸው እንቅስቃሴ ታምራት...
View Article‹‹የኢጋድ ነጋዴ ሴቶች ማኅበር መቀመጫ አዲስ አበባ መሆን ከተማዋን የቀጣናው የንግድ ማዕከል ለማድረግ ይረዳናል››
ወ/ሮ እንግዳዬ እሸቴ፣ የኢትዮጵያና የኢጋድ ነጋዴ ሴቶች ማኅበራት ፕሬዚዳንትየኢትዮጵያ ነጋዴ ሴቶች ማኅበር የተቋቋመው በ2003 ዓ.ም. ነው፡፡ በዘጠኝ ክልሎችና በሁለት ከተሞች አስተዳደር ውስጥ የሚገኙ 13 ማኅበራትን እንዲሁም የአካል ጉዳተኛ ነጋዴ ሴቶችና የሴት ላኪ ነጋዴ ሴቶች ማኅበርን በማቀፍም ነው የተቋቋመው፡፡...
View Article‹‹የጥናት ወረቀቶችን መደርደሪያ ላይ ከማዋል በዘለለ ለሚመለከታቸው ተቋማት እንሰጣለን››
አቶ ግዛቸው አንዳርጌ፣ በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የሐዲስዓለማየሁ የባህል ጥናት ተቋም ዳይሬክተርበደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የሚገኘው የሐዲስ ዓለማየሁ የባህል ጥናት ተቋም ከተመሠረተ አራት ዓመታት ተቆጥረዋል፡፡ የአካባቢውን ባህል እንዲሁም የተለያዩ ጥበብ ነክ ጉዳዮችን ማጥናት ማዕከሉ ከሚሠራቸው ሥራዎች መካከል...
View Article‹‹የሲዳማ ዘመን መለወጫ በዓል ከብሔረሰቡ ተወላጅ አልፎ የዓለም በዓል መሆኑ አስደስቶናል››
ወ/ሮ ምሕረት ገነነው፣ የሐዋሳ ከተማ አስተዳደር የባህል፣ ቱሪዝምና ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ኃላፊሐዋሳ የቱሪስት መዳረሻና የመዝናኛ ከተማ እየሆነች የመጣች ሙደ ነች፡፡ ይህች ከተማ በአገር ውስጥ ቱሪስትም እየጎበኛት ይገኛል፡፡ በ1991 ዓ.ም. የነበረው ጠቅላላ የአገር ውስጥ ጎብኚ 19.136 ሲሆን፣ በ2008 ዓ.ም....
View Article